Old school Easter eggs.
free book gift

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።


Iqra

=<({አል-ኢኽላስ 112:1-4})>=

ﺑﺴﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﺍﻟﺮﺣﻴﻢ


1. በል! እርሱ አላህ አንድ ነው።

2. አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው።

3. አልወለደም፤ አልተወለደምም።

4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም።
Iqra
Iqra

Homeየወጣቱ ተልዕኮ ምንነትየአቂዳ ትምህርቶችየሶላት መመሪያረመዷንሙስሊም ሴቶችኢስላማዊ ቤተሰብከታሪክ ማህደርሐዲስለወጣቶችትምህርትና መሰረታዊ ክህሎታችጤናችንግጥምጥያቄና መልስኢስላማዊ መዝገበ ቃላት
free book gift

=<({አል-ቁርአን 96:1-5})>=

ያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም አንብብ!

free book gift

በቡኻሪ በተዘገበው ሐዲስ መሰረት እውቀትን መሻት በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።

free book gift

:☀:ይቺ አታላይ:☀:


ለከፊሉ እስር ቤት ለቀሪውም ገነት፤
ከፈጣሪዋ ዘንድ እንስ ያለች መሬት፤

ዱንያ ዋጋ ቢሷ ከህልም ያላለፈች፤
በእቅድ በምኞት በባዶ የተሞላች፤
እኛንም ጠራርጋ ገደል ይዛን ገባች፤

አይይቀሬውን ጉዳይ ሞትን አስረስታ፤
በብልጭልጭ ነገር ዳንኪራ አስመትታ፤
ከዚያ ከሠፊ አገር ላታስቀር ጎትታ፤

ከሞት ከሚያስፈራው ከቀብር ጨለማ፤
የዘመድን ጥሪ ከማያሠማ፤

ጌታህ ማነው ከሚል ከከባባድ ጥያቄ፤
ቀረኝ ከማያስብል ወይ ጨርቄን ማቄ፤

ከመቃብር ጭንቀት ከጠለቀው ጉድጏድ፤
አናት ከሚበሳው ከፀሃዩ ንዳድ፤

በየወንጀሉ ልክ ላብን ከሚጠምቀው፤
የጎን አጥንት ከሚያስተላልፈው፤

እናትና ልጅን ከሚያፈራርደው፤
በአፍጢም እየደፋ እሳት ከሚጥለው፤

በባለሠው እሳት ድንጋይ ባነደደው፤
እያገላበጠ ስጋን ከሚጠብሰው፤

ከዘወትር መኖሪያ ማረፊያ ከሌለው፤
መፅሐፍ ቢታተም ፅሁፍ ከማይገልፀው፤
ከዚያ ከሠፊ ሐገር ማንም ከማይቀረው፤

ዱንያ አዘናግታ አስረግጣን ጮቤ፤
ዛሬ ላይ ደረስን ስንል ምንድነው ሃሳቤ፤

የአደም ልጆች ሆይ አናንቀላፋ፤
ነቃ እንበልና ለአኼራ እንልፋ፤


©የወጣቱ ተልእኮ

۩Youth-Mission የወጣቱ ተልእኮ۩

page:
http://facebook.com/youth.mission29

website:
http://youth-mission.mobie.in

'~'-.,__,.-'~'
_,.-'~''~'-.,_

1309

የወጣቱ ተልዕኮ አድራሻ
free book gift

Download Islamic Books
ኢስላማዊ መጽሐፎችን ያውርዱ

Important Web Links


free book gift

free book gift

free book gift

ስለወጣቱ ተልዕኮ ምንነት ለማወቅ እዚህ ላይ ክሊክ ያድርጉ

Copyright©Youth-Mission የወጣቱ ተልዕኮ